Monday, December 21, 2015

ይድረስ ለኢትዮጵያውያን በሙሉ በያላችሁበት ጉዳዩ በወያኔ እስር ቤቶች ሞልቶ ስለፈሰሰው የወገኖቻቸሁ ስቃይና ሰቆቃ አንድታውቁት

በወያኔ ወንጀል ምርመራ የወህኒ አና የእስር ቤቶች አስተዳደር አካባቢ የምንሰራ የፖሊስ የፊደራል እና የደህንነት ባልደረቦች ነን ባጭሩ አንድታውቁት የምንፈልገው በሃገሪቱ አስር ቤቶች አና ማአክላዊ አየተባለ በሚጠራው በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኘውን እስር ቤቶች ጨምሮ ስለሚካሄደው የእስረኞች አና የአሳሪዎች ግንኙነት ስለ እስረኞች አያያዝ በእስረኞች ላይ ስለሚፈፀመዉ ግፍና ሰቆቃ ማወቅ የምንችልበት የተወሰነ እድል ያለን ሰዎች መሆናችንን ነዉ የአገሪቱ አስር ቤቶች ስንል በይፋ ስለሚታወቁት ዋና ዋና የፊደራል መንግስቱ እስር ቤቶች ማለታችን። አንጂ በወያኔ የደህንነት ሃላፊዎች ............አሳዛኙን ታሪክ ያዳምጡት


No comments:

Post a Comment