Tuesday, October 20, 2015

ጤና ይስጥልኝ ይህ የኢትዮ ኖርዌይ ቲቪ ሳምንታዊ የዜና ዘገባ ነው


በሱዳንና በኢትዮጵያ ድንበር አካባቢ ግጭት ተከስቷል
በቅርቡ የተከሰተው ግጭት ባሳለፍነው ወር ስምንት ሰላማዊ ኢትዮጵያዊያን በሱዳን የመከላከያ ሰራዊት መገደላቸውን ተከትሎ ነው፡፡
ሱዳን ትሪቡን እንደዘገበው ከሆነ የአሁኑ ግጭት የተፈጠረው ባለፈው ወር የተገደሉባቸውን ወገኖቻቸውን ደም ለመበቀል ሱዳን ክልል ውስጥ ወደምትገኘው አትራድ ኢትዮጵያዊያኑ መሳሪያ ታጥቀው በመግታቸው ነው፡፡
ኦስካር ፒስቶሪየስ ይፈታል ተባለ
የፓራኦሎምፒክ ሻምፒዩኑ ኦስካር ፒስቶሪየስ በቀጣዩ ሳምንት ከእስር ቤት እንደሚለቀቅ የደቡብ አፍሪካ ኮሬክሽናል ሰርቪስ ዲፓርትመንት አስታውቋል፡፡
እጮኛውን ሬቫ ስቲንካምፕን 2013 ተኩሱ በመግደሉ የታሰረው አትሌቱ እንዲለቀቅ የእጮኛው ቤተሰቦች ድጋፍ በማድረጋቸውና የይቅርታ ቦርዱ የታሳሪውን  



No comments:

Post a Comment