Friday, October 30, 2015

አንድነት አንድነት አንድነት


ኢሳት አምስተኛ አመቱን አገባዶ ስድስተኛ አመቱን ጀምሮ ለኢትዮጵያ ህዝብ አይን እና ጆሮ ሆኖ ከመቼውም በላይ መረጃዎችን በፍጥነት እያዳረስ ይገኛል።ጋዜጠኛ አፈወርቅ አግደው በኦስሎ ኖርዌይ የኢሳት አምስተኛ አመት ሲከበር በስፍራው ተገኝቶ በወኔ ያስተላለፈውን መልክት  ደጋግመው ቢሰሙት አይጠገብም አንድነት አንድነት አንድነት 

No comments:

Post a Comment