ኢንጂነር ስመኘው በቀለ በደህነቶች ከፍተኛ ክትትል እየተደረገባቸው እንደሆን ታማኝ ምንጮች ገልፀውልናል።ምክንያቱም ባለፈው በአባይ ግድብ ዙሪያ ኢትዮጵያ፣ግብፅና ሱዳን ያደረጉት ስምምነትን ተግባራዊ ሚሆን ከሆነ የግድቡ ንጣፍ /concrite/ በአከባቢው ከፍተኛ ሙቀት የተነሳ ስለሚሰነጣጠቅ ውሃ የመያዝ አቅም አይኖረውም ይህም ማለት ወደ ግድቡ ውሃ በቶሎ እንዲገባ ካልተደረገ ሙሉ በሙሉ ጥቅም መስጠት አይችልም ብለው ለመንግስት ማስጠቀቅያ በመስጣቸው ወያኔ ይህ አስደንጋጭ ወሬ ከሕዝብ ዘንድ እንዳይደርስ በመስጋት ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ላይ የ24 ሰዓት ክትትል እንዲደረግ የወያኔ ደህንነቶች ትዛዝ አስተላልፏል።በሌላ በኩል ኢትዮጵያ በሳለፍነው ሳምንት መጀመርያ ከግብፅና ሱዳን ጋር በግድቡ ዙሪያ አዲስ ጥናት ተደርጎ እስከሚጠናቀቅ ለአስራምስት ወራት አንድ ስኒ ውሃ እንኳን ወደ ግድቡ ላለማስገባት መፈራረሟ ይታወሳል፡፡ እባካችሁን ሼር በማድረግ ላልሰሙት እናሰማ
No comments:
Post a Comment