ጤና ይስጥልኝ ይህ የኢትዮ ኖርዌይ ቲቪ ሳምንታዊ የዜና ዘገባ ነው ዜናውን የማሰማችሁ ኣርሴማ
መድህኑ ንኝ በመጀመርያም ኣበይት የዘገባ ዕርዕሶችን
በኢትዮጵያ የፍርድ ቤቶች ውሳኔ አነጋጋሪ ሆኗል
ምስር ወጥ የሰረቀው አንድ
አመት ከአራት ወር ሲፈረድበት የአራት አመት ህጻን የደፈረው ስድስት ወር ተፈርዶበታል፡፡
የድርቅ
አደጋ፣ የምግብ እጥረትና የመንግስት ሰበብ በኢትዮጵያ
የመንግስት ኮሚኔኬሽን ከብቶች የሞቱት ውሃ ስላልተሰጣቸው ነው ማለቱ
ተሰምቷል
የማሌዢያው ጠቅላይ ሚኒስትር የባንክ አካውንት የያዘው
ገንዘብ አወዛግቧል
የአገሪቱ ጸረ ሙስና
መስሪያ ቤት ገንዘቡ የተዘረፈ አይደለም ማለቱም አስገርሟል
No comments:
Post a Comment