Wednesday, July 29, 2015

ታማኝ ሃዋርያ ሐምሌ 22 2007 ዓ.ም

የጥንት አባቶች አረ ወዴት አሉ 
መድፍ ከፊታቸው ተደግኖ እያለ
እንደ አቡነ ጴጥሮስ ማህተሜን ያለ፦፦

መታሰብያንትዋ የዛሬ ፹ አመት በሰማእትነት ላረፉት ለብፁ አቡነ ጴጥሮስ ይሁንልኝ

No comments:

Post a Comment